ፒያሳ መጻሕፍት

Read, write, publish, get paid

አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ

Mestahfe Mistir By Abba Giyorgis Zegasecha

ትርጉም በመምህር ሀይለ ማርያም ላቀው

Mestahfe Mistir By Abba Giyorgis Zegasecha

ትርጉም በመምህር ሀይለ ማርያም ላቀው

መጽሐፈ ምስጢር 13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ የተደረሰ በሀይማኖቱ ጥልቅ ምስጢራትን፣ በተጠያቃዊ /Logical/ መንገድ በአመክንዩ ተመስርቶ ክርራዊ አቀራረቦችን የያዘ ታላቅ የጥበብ፣ የታሪክ፣ እና የፍልስፍና መድብል ሃይማኖታዊ መጽሐፍ ነው፡፡ በውስጡ የያዘውን ምስጢርና ቁምነገር ስመለከተው፤ የጥናትና ምርምር ስራ በሀገራችን ባላደገበት በዚያ ዘመን አንደ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቃውንት ምን ያህል በምርምር ሥራ ቀድመው ሄደው እንደነበር የሚያብራራና የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ይህንን ድንቅ ስራ መምህር ኀይለማርያም ላቀው ከቤተ ክርስቲያኑ ያገኘውን ዕውቀትና ልምድ፣ ከአባቶቹም ያገኘውን ምክር በመጠቀም ተርጉሞ ለንባብ አብቅቷል፡፡ ይህ ስራ እንደዚህ ያሉና ዕፁብ ድንቅ የሆኑ ሳይተረጉሙና ሳይታተሙ በየገዳማቱና በየአድባራቱ የተቀመጡበትን በዕውቀትና በጥበብ የበለፀጉ ሌሎች ስራዎችንም ተርጉሞ ለንባብ ለማብቃት ብዙ ምሁራን ይጋብዛል ብዬ አስባለሁ፡፡

ከመፅሐፉ ሽፋን የተወሰደ

የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገድል ቀጥሎ ቀርቧል

 ገድለ_ቅዱስ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ፡_ኢትዮጵያዊ

10 thoughts on “አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ

  1. thank you for all your care but where I did Geez fiction/non spritual books? please help me

  2. Thank you for all your care but where I did get Geez fiction/non spritual books? please help me

Leave a Reply

%d bloggers like this: